Beshale Primary and Middle School
Announcement ማስታወቂያ

ማስታወቂያ

29 Apr 2026

ለመምህራን በሙሉ

የ2018 ዓ .ም የአንደኛ ወሰነ ትምህርት  የተማሪዎች ውጤት ወደ ኦን ላይን የማስገባት ስራ እስካሁን እንዳልተከናወነ ይታወቃል  ፤ ይህም ሊሆን የቻለበት  ሲስተሙ ያልተስተካከለ  በመሆኑ ሲሆን  አሁን ሲስተሙ እየሰራ  በመሆኑ የት/ቤታችን ሁሉም መ/ራን በምታስተምሩትን የት/ት አይነት አስከ 24 /8/2018 ድረስ የአንደኛ ወሰነ ትምህርት የተማሪዎች ውጤት ወደ ኦን ላይን የማስገባት ስራ እንዲጨርሱ በጥብቅ አያሳሰብን እንደ ክፍለ ከተማ ውጤት ገብቶ የሚጠናቀቀው በ25/08/2018 ዓ.ም ስለሆነ  በተያዘው የጊዜ ሰሌዳ የማያጠናቀቅ መ/ር ሐላፊነት ይወስዳል፡፡

ማሳሰቢያ ፡- ውጤት በምታስገቡበት ወቅት ሲስተም ላይ የሌሉ ተማሪዎች ካሉ ለአይሲቲ ክፍል በማሳወቅ ሲስተም  ላይ ብቻ ያሉትን እንድትሞሉ አሳስባለሁ 

ት/ቤቱ

Copyright © All rights reserved.

Created with